የኢትዮጵያ የሀዘን ሳምንት

ራሱን እስላማዊ መንግስት «አይ ሲስ» ብሎ በሚጠራው አክራሪ ቡድን ሊቢያ ላይ ከተገደሉት ኢትዮጵያውያን መካከል የእያሱ ይኩኖአምላክ እና ባልቻ በለጠ ቤተሰቦች አዲስ አበባ በተለምዶ ቂርቆስ በሚባለው ሰፈር ድንኳን ጥለው ሃዘን ላይ ናቸው።