የየመኑ ጦርነትና የኢትዮጵያ መንግሥት አቋም፤

የመን ውስጥ ጠንካራ ሆኖ በተገኘው የሁቲ አማጽያን ድርጅት ላይ ፣ በስዑዲ ዐረቢያ መሪነት የአየር ኃይል ድብደባው እንደቀጠለ ነው። ጥቃቱ በማየሉም ሁቲ አምጽያንና ተባባሪዎቻቸው ከአድን የወደብ ከተማ ማዕከል አፈግፍገዋል።