ዶ/ር ቴድሮስ አድሀኖም ማሳሰቢያ ተሰጣቸው

Ethiopia Zare (ዓርብ መጋቢት 4 ቀን 2007፣ March 13, 2015)፡- የውጪ ጉዳይ ሚንስትሩ ዶ/ር ቴድሮስ አድሀኖም፤ ብሪቱ ጃለታ የተባለች የ14 ዓመት ታዳጊ ወጣት የተሸለመችውን 20 ሚሊዮን የአውስትራሊያ ዶላር ለበጎ አድራጎት ሥራ አዋለች በማለት ዓይን ያወጣ ውሸት እንደዋሹ በጋዜጠኛ አበበ ገላው መረጋገጡን ተከትሎ፤ ከ10 በላይ የሆኑ የማኅበራዊ ድረገጽ ባለቤቶች አንድ ላይ በመሆን ሚንስትሩ ከዚህ አይነት ውሸት እንዲቆጠቡ ማሳሰቢያ እንዲደርሳቸው አድርገዋል።