ኢትዮጵያ፤ የምርጫ ዝግጅትና ዉዝግብ
ምርጫዉን በበላይነት የሚመራዉና የሚያስተባብረዉ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የገዢዉ ፓርቲ ኢሕአዴግ አላማ አስፈፃሚ ነዉ ከሚለዉ ጀምሮ፤ ቦርዱ ተቃዋሚ ፓርቲዎችን ይከፋፍላል፤ ከተከፋፈሉ ፖለቲከኞች ላንዱ ሕጋዊ ዕውቅና እየሰጠ ሌላዉን ይነፍጋል፤ የምርጫ ሕግን በመፃረር ዕጩዎችን በዕጣ እለያለሁ በሚል የተቃዋሚ ፓርቲ ፖለቲከኞች በዉድድሩ እንዳይቀርቡ አግዷል።
ምርጫዉን በበላይነት የሚመራዉና የሚያስተባብረዉ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የገዢዉ ፓርቲ ኢሕአዴግ አላማ አስፈፃሚ ነዉ ከሚለዉ ጀምሮ፤ ቦርዱ ተቃዋሚ ፓርቲዎችን ይከፋፍላል፤ ከተከፋፈሉ ፖለቲከኞች ላንዱ ሕጋዊ ዕውቅና እየሰጠ ሌላዉን ይነፍጋል፤ የምርጫ ሕግን በመፃረር ዕጩዎችን በዕጣ እለያለሁ በሚል የተቃዋሚ ፓርቲ ፖለቲከኞች በዉድድሩ እንዳይቀርቡ አግዷል።