ኤርትራውያን ስደተኞች እና የስዊስ መንግሥት ውሳኔ
አንድ ለውሁዳን ጎሳዎች የሚሟገት የጀርመናውያን ድርጅት የስዊትዘርላንድ መንግሥት የተገን ማመልከቻቸው ተቀባይነት ያላገኘላቸውን ኤርትራውያን ስደተኞችን ወደ ሀገራቸው ለመመለስ ወስዶት የነበረውን ውሳኔ ሰሞኑን የሻረበትን ድርጊት አሞገሰ።
አንድ ለውሁዳን ጎሳዎች የሚሟገት የጀርመናውያን ድርጅት የስዊትዘርላንድ መንግሥት የተገን ማመልከቻቸው ተቀባይነት ያላገኘላቸውን ኤርትራውያን ስደተኞችን ወደ ሀገራቸው ለመመለስ ወስዶት የነበረውን ውሳኔ ሰሞኑን የሻረበትን ድርጊት አሞገሰ።