የመኢአድ አቤቱታና ምርጫ ቦርድ
የመኢአድ ባለሥልጣናት እንዳስታወቁት ግን ፓርቲያቸዉ ቀደም ሲል በወጣዉ የጊዜ ሰሌዳ ዕጩዎቹን ያላስመዘገበዉ በፓርቲዉ ዉስጥ ለተፈጠረዉ ችግር ራሱ ምርጫ ቦርድ ፈጣን ዉሳኔ ባለመስጠቱ ነዉ። ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አዲሱን የመኢአድ ጥያቄ አልተቀበለዉም።
የመኢአድ ባለሥልጣናት እንዳስታወቁት ግን ፓርቲያቸዉ ቀደም ሲል በወጣዉ የጊዜ ሰሌዳ ዕጩዎቹን ያላስመዘገበዉ በፓርቲዉ ዉስጥ ለተፈጠረዉ ችግር ራሱ ምርጫ ቦርድ ፈጣን ዉሳኔ ባለመስጠቱ ነዉ። ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አዲሱን የመኢአድ ጥያቄ አልተቀበለዉም።