የIS እርምጃ፤የዮርዳኖስ ብቀላ እና መዘዙ

ከአማን ዉሎዉን የተሰማዉ ግን የዚያች ሐገር ሕዝብ ለሁለት መከፈሉን ጠቋሚ ነዉ።ገሚሱ እንደ ገዢዎቹ ሁሉ ሶሪያና ኢራቅ የመሸጉትን አማፂያን መዉጋት አለብን ይላል።ሌላዉ ደግሞ ምን አግብቶን