የምርጫ ቦርድ ማስጠንቀቂያና የአንድነት አቤቱታ

አንድነት የተጠየቀውን አሟልቶ ማሳወቁን ሆኖም መልስ ሳያገኝ በመገናኛ ብዙሃን ማስጠንቀቂያ መሰጠቱን ይናገራል። የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ አንድነት ለዲሞክራሲና ፍትኅ ፓርቲ (አንድነት) እንዲሁም የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) በውሳጣቸው ያለውን አለመግባባት በሕጋዊ መንገድ ካልፈቱ ርምጃ እወስዳለሁ ሲል አስጠንቅቋል።