ከ 15 አመታት በፊት ጸድቆ የነበረው የኤርትራ ህገ-መንግስት ሳይታወጅ እንደሞተ ፕረዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ገልጹ።
የኤርትራው ፕረዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ከአገር ውስጥ ጋዜጣኛ ጋር ባደረግጉት ቃለ-መጠይቅ በአገር ውስጥ ጉዳይ ላይ ያተኮሩ ነጥቦችን አንስተዋል። አለም አቀፍ ነጥቦችንም ዳስሰዋል።
የኤርትራው ፕረዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ከአገር ውስጥ ጋዜጣኛ ጋር ባደረግጉት ቃለ-መጠይቅ በአገር ውስጥ ጉዳይ ላይ ያተኮሩ ነጥቦችን አንስተዋል። አለም አቀፍ ነጥቦችንም ዳስሰዋል።