በልዩ ቅናሽ የመጻሕፍት ሽያጭ ወር
ጥር
በልዩ ቅናሽ የመጻሕፍት ሽያጭ ወር
አግዮስ ኅትመትና ጠቅላላ ንግድ ሥራ ሐላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ያሳተማቸውን
የዲያቆን ዳንኤል ክብረትና የሌሎችንም መጻሕፍት፤ የንባብ ባህላችንን ለማሳደግ እና አንባብያንን ለማበረታታት፤ ከ25% እስከ 50% (ከሃያ አምስት እስከ ሃምሣ በመቶ) ቅናሽ በማድረግ፤
ከጥር 1 እስከ 30 ቀን 2007 ዓ.ም. ባሉት ቀናት ውስጥ ለአንድ ወር
የሚቆይ ልዩ የመጻሕፍት ቅናሽ ሽያጭ መርሐ ግብር አዘጋጅቷል፡፡
ቦታ፡- አግዮስ መጻሕፍት መደብር
አድራሻ፡- መገናኛ ለም ሆቴል አጠገብ፣ ማትያስ ሕንፃ ምድር ቤት (G – 06)
ስልክ ቁጥር፡- 011 663 9902 / 0930098254
በተለይ ‹አራቱ ኃያላንን ላልገዛችሁ ይኼ መልካም አጋጣሚ ነው
ውድ አንባብያን መጻሕፍቱን በአዲስ አበባ ሌሎችም አካባቢዎች በወኪሎቻችን አማካኝነት በአቅራቢያቸው እንዲያገኙ፤
– ለጉርድ ሾላ፣ ሲ ኤም ሲ ሚካኤል እና አካባቢው፤
መዝገቡ መጻሕፍት መደብር፤ ጉርድ ሾላ ቴሌ ፊት ለፊት፣ ዲ ኤም መንጃ ፈቃድ ት/ቤት ሕንፃ ሥር፤
ስልክ ቁጥር፡- 0912 951732
– አራት ኪሎ / ቅድስት ማርያም / አካባቢ፤
ፍሬው መጻሕፍት መደብር፤ ዐፄ ናዖድ ት/ቤት አጠገብ ስልክ ቁጥር፡- 0911 685232
– ፒያሳ አራዳ ጊዮርጊስ አካባቢ፤
ጌታቸው መጻሕፍት መደብር፤ አራዳ ጊዮርጊስ ጤና ጣቢያ ፊት ለፊት፤ ስልክ ቁጥር፡- 0911 469954
መኮንን መጻሕፍት መደብር፤ ስልክ ቁጥር፡- 0913 108312