የደቡብ ሱዳን ተቃዋሚዎች በሀገሪቱ ለደረሰው ሁሉ ፐረዚዳንት ሳል ቫኪርን ወነጀሉ

በጁባ ጭፍጨፋ የተፈጸመበት አንደኛ ዓመት ያሉትን በጋዜጣዊ መግለጫ ያስታወሱት የደቡብ ሱዳን ተቃዋሚዎች ፕሬዚደንት ሳልቫኪር ማያርዲት የኑዌር ተወላዶችን ለይተዉ አጥቅተዋል ሲሉ ወንጅለዋል።