የስልጣን ሽግሽግ ለሙጋቤ ተከታይ

የፕሬዚዳንት ሙጋቤ ባለቤት የዚምባቡዌ ቀጣይ የሀገር አስተዳዳሪ ለመሆን ራሳቸውን እጩ እስከመሆን አበቁ። ቀዳማዊት እመቤት ግሬስ ሙጋቤን የገዢው ዛኑ ፒ ኤፍ ፓርቲ ሀራሬ ውስጥ ባካሄደው ስብሰባ የ49 ዓመቷን ወ/ሮ ከሴቶች ክፍል ተጠሪ አድርጎ ሰይሟል። ወይዘሮ ግሬስ አንዱን ቀን የሀገሪቷ ፕሬዚዳንት መሆን እንደሚሹም አመላክተዋል።