በበርሊን ከተማ ደማቅ የተቃውሞ ስልፍ ተደረገ

ዮሃንስ ደሳለኝ (በርሊን -ጀርመኒ)

Ethiopia Zare ሐሙስ ኅዳር 24 ቀን 2007 ዓም December 4, 2014  ከደች ባንክ ብድር ለመጠየቅ ረቡዕ ለታ ከጀርመኗ ቻንስለር መርከል ጋር ውይይት ለማድረግ ወደ ስፍራው ያቀኑት ጠ/ሚር ኃይለማርያም ደሳለኝን በመቃወም በርካታ ኢትዮጵያዊያን በቦታው በመገኘት ተቃውሟቸውን ማስማታቸው ታወቀ፡፡

ሙሉውን አስነብበኝ …