በሶማልያ የስልጣን ሽኩቻ ያስከተለዉ ሥጋት
በሶማልያ ፕሬዝደንት ሃሰን ሼኪ ሞሃመድ እና በጠቅላይ ሚኒስትሩ አብዱዊሊ ሺካህ አህመድ መካከል የተፈጠረዉ የስልጣን ሽኩቻ ከሁለት አስርተ ዓመታት በላይ በጦርነት ስትታመስ የቆየችዉን ሀገር ዳግም እንዳያንኮታኩታት ማስጋቱን የአዉሮጳ ሕብረት እና የተመድ አሳሰቡ።
በሶማልያ ፕሬዝደንት ሃሰን ሼኪ ሞሃመድ እና በጠቅላይ ሚኒስትሩ አብዱዊሊ ሺካህ አህመድ መካከል የተፈጠረዉ የስልጣን ሽኩቻ ከሁለት አስርተ ዓመታት በላይ በጦርነት ስትታመስ የቆየችዉን ሀገር ዳግም እንዳያንኮታኩታት ማስጋቱን የአዉሮጳ ሕብረት እና የተመድ አሳሰቡ።