የቡርኪና ፋሶ ጦር ኮሎኔል ዚዳን ሰየመ
የቡርኪና ፋሶ ጦር ሰራዊት ኮሎኔል ዚዳን የሽግግር መንግሥቱ መሪ ሲል ሰየመ። ለረዥም ዓመታት ቡርኪና ፋሶን በፕሬዚዳንትነት ያስተዳደሩት ብሌዝ ኮምፓዎሬ ሥልጣናቸዉን ከለቀቁ በኋላ ከ24 ሰዓታት በላይ ሀገሪቱን የሚያስተዳድረዉ ከፍተኛ ባለስልጣን ማን መሆኑ በግልፅ የታወቀ ነበር አልነበረም።
የቡርኪና ፋሶ ጦር ሰራዊት ኮሎኔል ዚዳን የሽግግር መንግሥቱ መሪ ሲል ሰየመ። ለረዥም ዓመታት ቡርኪና ፋሶን በፕሬዚዳንትነት ያስተዳደሩት ብሌዝ ኮምፓዎሬ ሥልጣናቸዉን ከለቀቁ በኋላ ከ24 ሰዓታት በላይ ሀገሪቱን የሚያስተዳድረዉ ከፍተኛ ባለስልጣን ማን መሆኑ በግልፅ የታወቀ ነበር አልነበረም።