ጥቃት በኦታዋ ካናዳ ምክር ቤት
በካናዳዋ ኦታዋ ከተማ ምክር ቤት ትናንት ከደረሰዉ ድንገተኛ ጥቃት በኋላ የሀገሪቱ መንግሥት ለደህንነት እና የፀጥታ ጉዳይ ተቋማት ሰፋ ያለ መብትና ስልጣን ለመስጠት መዘጋጀቱን አስታወቀ።
በካናዳዋ ኦታዋ ከተማ ምክር ቤት ትናንት ከደረሰዉ ድንገተኛ ጥቃት በኋላ የሀገሪቱ መንግሥት ለደህንነት እና የፀጥታ ጉዳይ ተቋማት ሰፋ ያለ መብትና ስልጣን ለመስጠት መዘጋጀቱን አስታወቀ።