የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል መመስረቱን ተከትሎ ከዐማራ ሚዲያ ካውንስል የተሰጠ የደስታና የድጋፍ መግለጫ
የዐማራ ሚዲያ ካውንስል በዛሬው እለት ይፋ ለሆነው የዐማራ ፋኖ ብሄራዊ ሃይል ሙሉ ድጋፉን ይገልጻል፡፡ መግለጫ Amhara Media Council statement May 9 2025
የዐማራ ሚዲያ ካውንስል በዛሬው እለት ይፋ ለሆነው የዐማራ ፋኖ ብሄራዊ ሃይል ሙሉ ድጋፉን ይገልጻል፡፡ መግለጫ Amhara Media Council statement May 9 2025