አሳሳቢው የኤቦላ ወረርሽኝ እና የአውሮጳ ኅብረት

የአውሮጳ ኅብረት በምዕራብ አፍሪቃ የተከሰተውን የኤቦላ ወረርሽኝ ለመከላከል እና በበሽታው የተጎዱትን ለመርዳት ሊያበረክተው ስለሚችለው ድርሻ ሰሞኑን በብራስልስ በስፋት መከረ። በዚሁ የአውሮጳ ኅብረት ኮሚሽን በጠራው