ከፍተኛ ትምህርትና ዘመናዊ ግብርና

ባለፈው ኀሙስ፣ የርእሰ ዐውደ ዓመት ዕለት ወደ ራዲዮ ጣቢያችን ብቅ ብለው ከነበሩት በቦን ዩንቨርስቲ በከፍተኛ ደረጃ የግብርና ሳይንስ ትምህርት መከታተል ከጀመሩት 3 ኢትዮጵያውያን መካከል ፤ ከጂማ ዩንቨርስቲ የመጣው