የ2006 የኢትዮጵያ ዓበይት ፖለቲካዊ ክንዉኖች

በመሐሉ ጠቅላይ ሚንስትር ሐይለማርያም ከመስከረም በፊት፤መስከረምና ከዚያ በሕዋላ እሳቸዉም ሹማምንቶቻቸዉም ያሉትን ኢሕአዴግ ሥልጣን የያዘበት ሃያ-ሰወስተኛ ዓመት ሲከበር ደገሙት።ግንቦት ሃያ።ተደጋጋሚዉ ዛቻ፤ እገታ የዚያን ቀን ሰነዓ ላይ ከተፈፀመዉ ያደርሳል ብሎ የጠረጠረ የሩቅ ታዛቢ አልነበረም።ሰኔ አስራ-ስድስት።