የዩክሬን ፤የምሥራቅ ምዕራቦች መሻኮቻ ሐገር DW Amharic September 1, 2014 Tagged with Amharic, amharic news, Ethiopia, ethiopian news in amharic, Ethiopians, News in Amharic ባለፉት አስምስት ወራት ብቻ ከሁለት ሺሕ በላይ ሰዉ ሞቷል።በብዙ ሺሕ የሚቆጠር ተሰዷል።በስንዴ ምርቱ ከዓለም የታወቀዉ ግዛት፤በነፋሻ አየሩ የሚወደደዉ ያ ግዛት እየጠፋ ነዉ።