ወግ ቀማሪው ደራሲ መስፍን ሀብተማርያም አረፉ

ደራሲ መስፍን ሀብተማርያም Mesfin HabtemariamEthiopia Zare (ማክሰኞ ሐምሌ 8 ቀን 2006 ዓ.ም. July 15, 2014)፦ ከአቶ ሀብተማርያም ሞገስ እና ከወ/ሮ ደስታ አየለ በ1935 ዓ.ም. የተወለዱት ደራሲ መስፍን ሀብተማርያም እሁድ ሐምሌ 6 ቀን 2006 ዓ.ም. በ71 ዓመታቸው በአዲስ አበባ ከተማ አረፉ።

ሙሉውን አስነብበኝ …