ግብፅን ያስደነገጠዉ የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ

የግብፅ መንግሥት በነዳጅ ዋጋ ላይ ከፍተኛ ጭማሬ አደረገ። የሀገሪቱ የዜና አገልግሎት አል- አህራም እንደዘገበው ግብፃዉያን ከዛሬ ጀምሮ በየነዳጅ ማድያው ከ40 እስከ 80 በመቶ ጭማሪ ገንዘብ በማዉጣት ነዳጅ ይሸምታሉ።