የዓለም የእግር ኳስ ዋናጫ ግጥምያ 17 ኛ ቀን
ብራዚል ላይ እየተካሄደ ባለዉ የዓለም የእግር ኳስ ጨዋታ፤ ዛሬ የደቡብ አሜሪካ አራት ሀገራት ብሄራዊ የእግር ኳስ ቡድኖች በሚያደርጉት ግጥምያ የጥሎ ማለፍ ዉድድሩ ይጀምራል። ብራዚል ከቺሊ፤ ኮሎምቢያ ከዑሯጓይ። በደቡብ አሜሪካ የሚገኙት ሀገራት በዘንድሮዉ የእግር ኳስ ግጥምያ፤
ብራዚል ላይ እየተካሄደ ባለዉ የዓለም የእግር ኳስ ጨዋታ፤ ዛሬ የደቡብ አሜሪካ አራት ሀገራት ብሄራዊ የእግር ኳስ ቡድኖች በሚያደርጉት ግጥምያ የጥሎ ማለፍ ዉድድሩ ይጀምራል። ብራዚል ከቺሊ፤ ኮሎምቢያ ከዑሯጓይ። በደቡብ አሜሪካ የሚገኙት ሀገራት በዘንድሮዉ የእግር ኳስ ግጥምያ፤