ብጹዕ አቡነ መቃሪዮስ ለሃዋርያዊ አገልግሎት ወደ ቫንኩቨር አቀኑ

Ethiopia Zare (አርብ ህዳር 22 ቀን 2004 ዓ.ም. October 2, 2011)፦ በቫንኩቨር ካናዳ የምትገኘውን የጼዴነያ ቅድስት ድንግል ማርያም ቤተ ክርስቲያን ቅዳሴ ቤት የሚከብርበትንና ታቦተ ህጉን ከመንበሩ ለማስገባት ወደ አካባቢው ሀዋርያዊ ጉዞ የሚያደርጉት ብጹእ አቡነ መቃርዮስ ነገ በስፍራው የወንጌል ትምህርት እንደሚሰጡ ተገለጸ።

ሙሉውን አስነብበኝ …