ተገን ጠያቂ ኤርትራውያን ስደተኞች በስዊድን፣

ከጀኔቭ የተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ መብት ኮሚሽን እንደዘገበው፣ መንግሥት በሚወስደው ብርቱ የጭቆና ርምጃና ዜጎችንም በመላ ለዐሠርተ ዓመታት ለብሔራዊ ወታደራዊ አገልግሎት ስለሚያሠማራ በየወሩ ከሞላ ጎደል 4,000 ኤርትራውያን አገራቸውን እየለቀቁ ይሰደዳሉ ።