የአፍሪቃ ምጣኔ ሐብት፤ ዕድገቱና እንቅፋቱ

ሚንስትር ደ ኤታ ዚልበርሆርን እንደሚሉት ደግሞ የአፍሪቃ ዕድገት እንዲቀጥል ዕድገቱ የአፍሪቃዉያን በሙሉ መሆን አለበት።የሕዝቡን የምግብ፤የጤና እና የትምሕርት ፍላጎት ማሟላት-አንድ።መልካም አስተዳድር እና የመሠረተ-ልማት አዉታርን ማስፋፋት-ሰወስት።