የአፍሪቃ አባት- የመጨረሻዉ ንጉሰ ነገሥት

« አፄ- ኃይለሥላሴ የኔ ዘመድ ብቻ ሳይሆኑ፤ የኢትዮጵያዉያን አባት ናቸዉ። የራሱን ዘመድ ለማሞገስ ብቻ ነዉ እንዳይባል እንኳ፤ የጃንሆይን ድላቸዉን ብቻ ሳይሆን ደካምነታቸዉንም፤ ስህተታቸዉንም ለማስነበብ ሞክሪያለሁ» ይላሉ ዶ/ር ልጅ አስፋዉ ወሰን አስራተ ። ጀርመናዉያን ጃንሆይን አሁንም ቢሆን በጥሩ መንፈስ ነዉ የሚያስቡአቸዉ።