የዩክሬይን ውዝግብ፣ ሩስያ እና ምዕራቡ ዓለም
ዩኤስ አሜሪካ እና የአውሮጳ ህብረት ማዕቀብ ሩስያ በዩክሬይን ቀውስ ላይ አካሂዳዋለች በሚሉት ሕገ ወጥ ጣልቃ ገብነት ሰበብ ቀደም ሲል ጥለውት የነበረውን ማዕቀብ በትናንቱ ዕለት አጠናክረዋል። አዲሱ የዩኤስ አሜሪካ ማዕቀብ የተጣለው ለፕሬዚደንት
ዩኤስ አሜሪካ እና የአውሮጳ ህብረት ማዕቀብ ሩስያ በዩክሬይን ቀውስ ላይ አካሂዳዋለች በሚሉት ሕገ ወጥ ጣልቃ ገብነት ሰበብ ቀደም ሲል ጥለውት የነበረውን ማዕቀብ በትናንቱ ዕለት አጠናክረዋል። አዲሱ የዩኤስ አሜሪካ ማዕቀብ የተጣለው ለፕሬዚደንት