ስዊድናዊው የንጉሡ አገልጋይ በኢትዮጵያ

በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ-መንግሥት በኢትዮጵያናኤርትራ ላይ ከፍተኛ ትኩረት አድርጎ እንደሠራ ይጠቀሳል። አማርኛና ትግርኛን ጨምሮ የተለያዩ ቋንቋዎችም ሊቅ ነበር፤ ስዊድናዊዉ ዶ/ር ዮሐንስ ኮልሞዲን።