የጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ ሪፖርት

 

የኢትዮጵያ ምጣኔ ኃብት በተያዘው የበጀት ዓመት በ11.3 ከመቶ እንደሚያድግ ተተንብዮ የነበረ ቢሆንም ባለፉት 9 ወራት የታየው የውጪ ንግድ ውጤት ግን እንደተጠበቀው አለመሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ አመልክተዋል።

በሌላ በኩል ደግሞ የግብፅ መንግሥት ወደ ድርድር እንዲገባ ዓለምአቀፍ ጫና እየተደረገበት መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተናግረዋል።

ከሱዳን ጋር የተደረገ አዲስ የወሰን ስምምነት እንደሌለም ገልፀዋል።

በኤርትራ ላይ የተጣለው ማዕቀብ እንዲቀጥል እንደሚፈልጉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለተናገሩት በብሪታንያና በአየርላንድ የኤርትራ አምባሣደር ተስፋሚካኤል ገራህቱ ምላሽ ሰጥተዋል።
 

“ማዕቀቡ ከተጣለ አራት ዓመታት ቢያልፍም በኤርታራ ላይ ምንም ዓይነት ማስረጃ አልቀረበም” ብለዋል አምባሣደሩ።

አምባሣደር…