ነገረ ኢትዮጵያ ቁጥር 5ን በ PDF ያንብቡ!
ነገረ ኢትዮጵያ ቁጥር – 5 ቁልፍ አገራዊና ወቅታዊ ጉዳዮችን ይዛ እነሆ በ PDF ያንብቧት
– መዝሙረ ኢህአዴግ!
(በላይ ማናዬ)
– የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር የሆኑት ኢንጅነር ይልቃል ጌትነት ከአሜሪካ መንግስት ስቴት ዲፓርትመንት በተደረገላቸው ግብዣ ወደ አሜሪካ ያመራሉ፡፡ በጉዞው ዓላማና በተለያዩ የአገራችን ፖለቲካዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከጋዜጠኛ ጌታቸው ሺፈራው ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡
– ኢትዮጵያና የዩክሬኑ ግጥምጥሞሽ
ባለ ቀለሙን አብዮት ማን ይመራዋል?
(በጌታቸው ሺፈራው)
– አዲስ ጠብመንጃ በምንሽር፤
አገዳደሉ ሆድ የሚያሽር፡፡
(በዝክረ ታሪክ አምድ፡- አቶ ታዲዎስ ታንቱ)
– “የሚሊዮኖች ድምጽ ለመሬት ባለቤትነት ዘመቻ”
(ግርማ ሞገስ)
– ኑሮ ሆነብን እሮሮ
(ጋሻው መርሻ)
– የኢትዮጵያ ፖለቲካና የሴቶች ተሳትፎ
(ኤልሳቤት ወሰኔ)
– ሰላማዊ ትግሉ መሪዎቹን ይሻል
(ታምራት ታረቀኝ)
– ኢትዮጵያዊነት ለእኔ!
(አፈወርቅ በደዊ)
– እንዲሁም የሰማያዊ ፓርቲ ፕሮግራሞች የሚተዋወቁበት ገጽ አለልዎት
መልካም ንባብ !
