ለደቡብ ሱዳንን የተሰጠው ማስጠንቀቂያ

የአውሮፓ ሕብረትና ዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ፤ በምሥራቅ አፍሪቃ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) የሚመራውን የደቡብ ሱዳን የሰላም ድርድር በሚያደናቅፉት ላይ ጠንካራ እርምጃ እንደሚወስዱ አስጠነቀቁ። የሕብረቱና የአሜሪካ ተወካዮች፤ አምባሳደር ዶናልድ