የኢትዮጵያ ተተኪ ሴቶች ትውልድ መነሳሳት!
በፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም
ትርጉም፦ በነጻነትለሀገሬ
“ከዚህ በኋላ ትዕግስታችን ተሟጧል!”
ሰማያዊ ፓርቲ በኢትዮጵያ እንደገና ወኔ የተሞላበት የትግል መንፈሱን በማደስ ጥንካሬውን አሳየ !
እ.ኤ.አ ማርች 9/2014 የተከበረውን ዓለም አቀፍ የሴቶች በዓል ምክንያት በማድረግ በአዲስ አበባ ከተማ ተዘጋጀቶ በነበረው የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ የሰማያዊ ፓርቲ ወጣት ሴቶችም ተሳትፎ አድርገው ነበር፡፡