የእስልምና ሥነ-ፅሁፍ በአፍሪቃ ቀንድ
የእሥልምና ሥነ-ፅሁፍ ምሥራቅ አፍሪቃ ዉስጥ በሚነገሩ በተለያ ቋንቋዎች ለረጅም ጊዜ የተለያዩ አገልግሎቶች ሲስጥ እንደነበር አጥኚቹ ተናግረዋል።በተለይ ሐረር ከተማ የገኙ መዛግብትና መፃሐፍት የምሥራቅ አፍሪቃዉ ጥንታዊዉ የሙስሊሞች ሥልጣኔ ከዝነኛዋ የቲምቡክቱ (ማሊ) ሥልጣኔ ጋር ታሪካዊ ትስስር እንዳለዉ ተመራማሪዎቹ አስታዉቀዋል
የእሥልምና ሥነ-ፅሁፍ ምሥራቅ አፍሪቃ ዉስጥ በሚነገሩ በተለያ ቋንቋዎች ለረጅም ጊዜ የተለያዩ አገልግሎቶች ሲስጥ እንደነበር አጥኚቹ ተናግረዋል።በተለይ ሐረር ከተማ የገኙ መዛግብትና መፃሐፍት የምሥራቅ አፍሪቃዉ ጥንታዊዉ የሙስሊሞች ሥልጣኔ ከዝነኛዋ የቲምቡክቱ (ማሊ) ሥልጣኔ ጋር ታሪካዊ ትስስር እንዳለዉ ተመራማሪዎቹ አስታዉቀዋል