ህወሃት/ኢህአዴግ በሲድኒ የጠራው ስብሰባ በተቃውሞ ተወጥሯል
አርቲስት አይናለም ተስፋዬን ጨምሮ 12 ሰዎች ብቻ ወደ አዳራሹ ገብተዋል
Ethiopia Zare (ሰኞ የካቲት 14 ቀን 2006 ዓ.ም Feb 17, 2014):- በአውስትራሊያዋ ሲድኒ በአምባሳደር አረጋ ሃይሉ የተጠራው ልማታዊ ውይይት በሲድኒ ነዋሪ ኢትዮጵያዊያን ተቃውሞ በማሰማት ላይ መሆንቸውንና የመንግስት ደጋፊዎች በቦታው ለመታየት እንዳልቻሉ ለማወቅ ተቻለ።