የካቲት 12 የሰማዕታት መታሰቢያ

የካቲት 12 የሰማዕታት መታሰቢያ እለትን በሰማያዊ ፓርቲ ጽ/ቤት በመገኘት በተዘጋጀው ሻማ ማብራትና የፓናል ውይይት ላይ ተሳታፊ እንዲሆኑ በክብር ተጋብዘዋል!!!

እሮብ ከ10፡00 ሰዓት ጀምሮ

በሰማያዊ ፓርቲ ጽ/ቤት /ከካሳንቺዝ ወደ አዋሬ መንገድ የአዋሬ አጥቢያ ወንጌላውያን ቤተክርስቲያ አካባቢ!