እየተንፏቀቀ የመጣው ረሃብ በኢትዮጵያ

ፕ/ር አለማየሁ ገብረማርያም Prof. Al-Mariamፕ/ር አለማየሁ ገብረማርያም (ትርጉም – ነጻነት ለሀገሬ)

ፈረሰኛው ረሃብ ኢትዮጵያ ላይ አያነጣጠረ ነው!
ባለፈው ሳምንት ኤንቢሲ/NBC የተባለው የዜና ወኪል በኢትዮጵያ እየተንፏቀቀ በመጣው ረኃብ ላይ ያደረገውን ጥናታዊ ዘገባ ዋቢ በማድረግ በማርቲን ጌይስለር አማካይነት ከዚህ በታች የተመለከተውን ሀተታ ለአየር አብቅቷል።

ሙሉውን አስነብበኝ …