የምርጥ ድረ-ገፅ ዓለማቀፍ ሽልማት

ዶቼ ቬለ በየዓመቱ የሚያዘጋጀዉ «ምርጥ የድረ-ገፅ አምድ» በመባል የሚታወቀዉ ሽልማት በዓለማችን ጥሩ እንቅስቃሴን በማድረጉ የሚታወቅን ድረ-ገፅ በማወዳደር ሽልማት ያበረክታል። በዓለም ዙርያ በድረ-ገጽ ላይ ስለላ እጅግ እየተጣነከረ በመምጣቱ በርካታ ተጠቃሚዎች የግል ምስጢር ሰነዳችን በሌሎች እጅ ይወድቃል የሚል ስጋት ላይ ወድቀዋል።