የተቃውሞ ሰልፍ በጎንደር

ምንም እንኩዋን የገዢው ፓርቲ ወከባ ቢፈታተነንም ትላንት እሁድ በጎንደር ከተማ የጠራነው ህዝባዊ የተቃውሞ ሰልፍ ስኬታማ ነበር ሲል ስማያዊ ፓርቲ ኣስታወቀ።

የፓርቲው ም/ሊቀመንበር ዛሬ ለዶቸቬሌ እንደነገሩት መንግስት ከህዝብ እውቅና ውጪ የኢትዮጵያን መሬት ለሱዳን ኣሳልፎ ለመስጠት የያዘውን ስውር ደባ በመቃወም ነበር ስማያዊ ፓርቲ