በቫንኩቨር በሳኡዲ አረቢያ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኞች 10 ሺህ ዶላር ተሰበሰበ
Ethiopia Zare (እሁድ ጥቅምት 11 ቀን 2006 ዓ.ም. Jan 18, 2014)፦ በሳኡዲ ይኖሩ የነበሩ ኢትዮጵያዊያኖች ያሉበት አሳሳቢ ሁኔታ ያስጨነቃቸው በቫንኩቨር ካናዳ ነዋሪዎች ምሽቱን ባደረጉት የገንዘብ ማሰባሰቢያ ዝግጅት ወደ 10ሺህ ዶላር የሚጠጋ ገንዘብ ማሰባሰባቸው ተገለጸ።
Ethiopia Zare (እሁድ ጥቅምት 11 ቀን 2006 ዓ.ም. Jan 18, 2014)፦ በሳኡዲ ይኖሩ የነበሩ ኢትዮጵያዊያኖች ያሉበት አሳሳቢ ሁኔታ ያስጨነቃቸው በቫንኩቨር ካናዳ ነዋሪዎች ምሽቱን ባደረጉት የገንዘብ ማሰባሰቢያ ዝግጅት ወደ 10ሺህ ዶላር የሚጠጋ ገንዘብ ማሰባሰባቸው ተገለጸ።