አንድነት – የአንድነት አመራሮች የሙስሊም መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላትን ጎበኙ
የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች እሁድ ጥር 4 ቀን 2006 ዓ.ም ቅሊንጦ ማረሚያ ቤት በመሄድ የሙስሊም ማህበረሰብ የመፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴን ጎበኘ፡፡
የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች እሁድ ጥር 4 ቀን 2006 ዓ.ም ቅሊንጦ ማረሚያ ቤት በመሄድ የሙስሊም ማህበረሰብ የመፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴን ጎበኘ፡፡