አንድነት – የአንድነት አመራሮች የሙስሊም መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላትን ጎበኙ

የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች እሁድ ጥር 4 ቀን 2006 ዓ.ም ቅሊንጦ ማረሚያ ቤት በመሄድ የሙስሊም ማህበረሰብ የመፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴን ጎበኘ፡፡

ዝርዝር ለማንበብ እዚህ ያጫኑ!