የደቡብ ሱዳን ውዝግብ እና የሲብሉ ሕዝብ ስቃይ

የደቡብ ሱዳን መንግሥት ጦር ሠራዊት ቃል አቀባይ ከጦርነት በመሸሽ ላይ የነበሩ 200 ሰዎች መስጠማቸውን ገለጡ። የጦር ሠራዊቱ ቃል አቀባይ ኮሎኔል ፊሊፕ አጉዔር፤ ነጭ ዐባይን ስታቋርጥ በሰጠመችው ጀልባ ተሣፍረው የነበሩት አብዛኞቹ ሴቶችና ሕጻናት ነበሩ።