በደቡብ ሱዳን ላይ የተሰጠ ትንተና

ደቡብ ሱዳን ውስጥ የተቀሰቀሰው ግጭት መላውን ዓለም አሳስቧል ማለት ይቻላል።

ደም አፋሳሽ የሆኑትን ግጭቶች ለማስቆም የታቀደውና በምሥራቅ አፍሪካው የጋራ ልማት ተቋም – ኢጋድ የተዘጋጀው የሰላም ንግግር የመጀመሪያው ዙር ውይይት በሸራተን አዲስ ነገ እንደሚጀመር ተገልጿል፡፡

የደቡብ ሱዳንን ሁኔታ እንዲገመግሙ ዶክተር ሰሎሞን መብሪን ጋብዘናል፡፡

ዶ/ር ሰሎሞን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሣይንስና ዓለምአቀፍ ትምህርት ክፍል መምህር ናቸው። እስክንድር ፍሬው ነው ያነጋገራቸው።

ለሙሉው ውይይት የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡