የአየር ብክለት በአዉሮጳ

የአየር ብክለት በአዉሮጳ ለበርካቶች ሕይወት መቀጠፍ ምክንያት መሆኑ እየተነገረ ነዉ። ዲ ቬልት የተሰኘዉ የጀርመኑ ታዋቂ ጋዜጣ በጎርጎሪዮሳዊዉ 2010 ዓ,ም በአዉሮጳ ሃገራት ጎዳናዎች ላይ በተለያዩ አደጋዎች የ35 ሺ ሰዎች ህይወት መጥፋቱን ሲያመለክት፤