ለምን ህወሓት/ኢሕአዴግ ያሸንፋል?
አማኑኤል ዘሰላም
በምርጫ ዘጠና ሰባት ወቅት የነበረውን ሁላችንም የምናስታወሰው ነው። ያኔ የኢትዮጵያ ሕዝብ ድምፁን ለቅንጅት ቢሰጥም፣ ህወሓት/ኢሕአዴግ የሕዝቡን ድምፅ ነጥቆ እስከአሁን ድረስ በኃይልና በጡንቻ እየገዛ ነው። በሥልጣን ላይ ለመቆየት በቀዳሚነት አገዛዙ የወሰዳቸው አምስት እርምጃዎች ነበሩ። እነርሱም …
አማኑኤል ዘሰላም
በምርጫ ዘጠና ሰባት ወቅት የነበረውን ሁላችንም የምናስታወሰው ነው። ያኔ የኢትዮጵያ ሕዝብ ድምፁን ለቅንጅት ቢሰጥም፣ ህወሓት/ኢሕአዴግ የሕዝቡን ድምፅ ነጥቆ እስከአሁን ድረስ በኃይልና በጡንቻ እየገዛ ነው። በሥልጣን ላይ ለመቆየት በቀዳሚነት አገዛዙ የወሰዳቸው አምስት እርምጃዎች ነበሩ። እነርሱም …