የኔልሰን ማንዴላ የመታሰቢያ ስነስርዓት

ባለፈው ሐሙስ ምሽት በ95 ዓመታቸው ያረፉትን የቀድሞው የደቡብ ኣፍሪካ ፕሬዝዳንት ኔልሰን ማንዴላን በይፋ ለመሰናበት ዛሬ በጆሃንስበርግ ከተማ ደማቅ የመታሰቢያ ስነስርዓት ተካህዷል።

የUS አሜሪካ ፕሬዝደንት ባራክ ኦባማን ጨምሮ ከ70 በላይ የመንግስታት መሪዎች በስነድርዓቱ ላይ ተገኝቷል።