ተጠናክሮ የቀጠለው የዩክሬይን ውዝግብ
ፕሬዚደንት ቪክቶር ያኑኮቪች የሚመሩት የዩክሬይን መንግሥት ከአውሮጳ ህብረት ጋ የፖለቲካ እና የንግድ ትብብር ስምምነት ለመፈረም ዝግጁ ባለመሆኑ በሀገሪቱ ካለፉት ሁለት ሳምንታት ወዲህ ግዙፍ ተቃውሞ እንደቀጠለ ነው።
ፕሬዚደንት ቪክቶር ያኑኮቪች የሚመሩት የዩክሬይን መንግሥት ከአውሮጳ ህብረት ጋ የፖለቲካ እና የንግድ ትብብር ስምምነት ለመፈረም ዝግጁ ባለመሆኑ በሀገሪቱ ካለፉት ሁለት ሳምንታት ወዲህ ግዙፍ ተቃውሞ እንደቀጠለ ነው።