ተከብሮ ያላስከበረ ሕገ-መንግሥት

ይድነቃቸው ከበደ Yedenekachew Kebedeይድነቃቸው ከበደ
ህዳር 29 ቀን 1987 ዓ.ም ሕገ-መንግሥቱ የፀደቀበት ቀን ነው። ይህንንም ተከትሎ በመንግሥት አሳሳቢነት እልፍ ሲልም አስገዳጅነት ህዳር 29 በየዓመቱ ከተለያዩ ጎሳ የተወጣጡ ሰዎች ተሰባስበው በመንግሰት ሹማምንቶች ፊት በአደባባይ ከበሮ የሚደለቅበት ቀን ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ …