በሳውዲ ያሉ የኢትዮጵያዉያን ስደተኞች ሁኔታ
የሳዉድ ዐረቢያ መንግስት ላለፉትሰባት ወራት ሰጥቶ የቆየዉ የምህረት ቀነ ገደብ ካለፈ ከጥቂት ጊዜ ወዲህ በዚያ የሚገኙ ኢትዮጵያዉያን ትልቅ ችግር ላይ ይገኛሉ። ወደ ሀገራቸው ለመመለስ የሚፈልጉ 30,000 የተመዘገቡ ዜጎች አሁን በሳውዲ ማቆያ ሠፈር በመጠባበቅ ላይ ይገኛሉ።
የሳዉድ ዐረቢያ መንግስት ላለፉትሰባት ወራት ሰጥቶ የቆየዉ የምህረት ቀነ ገደብ ካለፈ ከጥቂት ጊዜ ወዲህ በዚያ የሚገኙ ኢትዮጵያዉያን ትልቅ ችግር ላይ ይገኛሉ። ወደ ሀገራቸው ለመመለስ የሚፈልጉ 30,000 የተመዘገቡ ዜጎች አሁን በሳውዲ ማቆያ ሠፈር በመጠባበቅ ላይ ይገኛሉ።